1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በደብረ ብርሃን ከተማ እየተከበረ ነው።

8

ደብረ ብርሃን: ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል የሃይማኖቱ ተከታዮች በተገኙበት በደብረ ብርሃን ከተማ በዒድ መስገጃ ቦታ እየተከበረ ነው።

በበዓሉ አከባበር ላይ ኢማሞች እና ዑለማዎችን ጨምሮ የሃይማኖቱ ተከታዮች በብዛት በተገኙበት ሃይማኖታዊ ሥርዓቱ እየተከወነ ነው።

ዘጋቢ፦ በላይ ተስፋዬ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አደሃ (ዓረፋ) በዓልን ሲያከብር የተቸገሩትን በመጠየቅ እና በመደጋገፍ ሊኾን ይገባል ተባለ።
Next articleእንኳን ለዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል አደረሳችሁ!