1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሀ ዓረፋ በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው።

11

ጎንደር: ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ የዒድ በዓላት መካከል የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል አንዱ ነው። 1 ሺህ 445ኛው ዓመተ ሂጅራ የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።

የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች እና የሃይማኖቱ ተከታዮች በተገኙበት ፋሲለደስ ስታዲየም 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በደሴ ከተማ እየተከበረ ነው።
Next articleበብሪክስ ሀገራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ዓለም አቀፍ ፎረም ላይ ለመሳተፍ በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ ሩሲያ ገባ፡፡