1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በአዲስ አበባ በሰላት ሥነ ሥርዓት እየተከበረ ነው።

18

አዲስ አበባ: ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአዲስ አበባ ስታዲየም የ1ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል የሃይማኖት አባቶች እና የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት በሰላት ሥነ ሥርዓት እየተከበረ ይገኛል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በከሚሴ ከተማ እየተከበረ ነው።
Next article1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በደሴ ከተማ እየተከበረ ነው።