1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በከሚሴ ከተማ እየተከበረ ነው።

22

ከሚሴ: ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ የዒድ በዓላት መካከል አንዱ ዒድ አል አድሃ ዓረፋ በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ከሚሴ ከተማ እየተከበረ ነው።

በበዓሉ ላይ በርካታ ቁጥር ያላቸው የሃይማኖቱ ተከታዮች ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን በጋራ እያከበሩ ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በወልድያ ከተማ እየተከበረ ነው።
Next article1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በአዲስ አበባ በሰላት ሥነ ሥርዓት እየተከበረ ነው።