በጋዝጊብላ ወረዳ የዛሮታ 1ኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች እየተፈተኑ ነው።

19

ባሕር ዳር: ሰኔ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ጋዝጊብላ ወረዳ የዛሮታ 1ኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች እየተፈተኑ ነው።

ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተናውን የብሔረሰቡ አሥተዳዳሪ ኀይሉ ግርማይን ጨምሮ የትምህርት መምሪያው የሥራ ኀላፊዎች በቦታው ተገኝተው ምልከታ እያደረጉ መኾኑን ከብሔረሰብ አሥተዳደሩ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ከ34 ሺህ በላይ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተናን እየወሰዱ ነው” የደቡብ ወሎ ዞን
Next articleየማላዊ ምክትል ፕሬዚዳንትን እና ሌሎች ዘጠኝ ሰዎችን ጭኖ በረራ የነበረው አውሮፕላን መከስከሱ ተረጋገጠ፡፡