አፈ ጉባኤዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚዬምን እየጎበኙ ነው።

30

አዲስ አበባ: ሰኔ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተለያዩ ከልሎች፣ ከአዲስ አበባ እና ከድሬዳዋ ከተማ መሥተዳደር የተውጣጡ አፈጉባኤዎች በአዲስ አበባ ከተማ ተገኝተው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚዬምን እየጎበኙ ነው።

ዘጋቢ:- አየለ መሥፍን

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየእንጅባራ ከተማን እድገት የሚመጥን የቆሻሻ አወጋገድ ሥርዓት ለመገንባት እየተሠራ ነው።
Next articleበእቅዱ ልክ ጥቅም ያልሰጠው የላሊበላ ማር ሙዚየም