ሰኔ 9/ 2016 ዓ.ም ይሰጥ የነበረው የሬሚዲያል (የማካካሻ) ትምህርት የማጠቃለያ ፈተና በዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል ምክንያት መቀየሩን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ።

37

ባሕር ዳር: ግንቦት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)

የትምህርት ሚኒስቴር የሬሚዲያል (የማካካሻ) ትምህርት የማጠቃለያ ፈተናን ከሰኔ 3/2016 እስከ ሰኔ 10/ 2016 ዓ.ም ድረስ ለመስጠት የፈተና ፕሮግራም ማውጣቱን ገልጿል።

ይሁን እንጅ ሰኔ 9/ 2016 ዓ.ም የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በመኾኑ በዕለቱ ይሰጥ የነበረው ፈተና ወደ ሰኔ 11/2016 ዓ.ም መዛዎሩን ነው የገለጸው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleርእሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ በባሕር ዳር ከተማ ውስጥ የሚገነቡ መሠረተ ልማቶችን እየጎበኙ ነው።
Next articleየፌደራልና የክልል ከፍተኛ መሪዎች በጎንደር ከተማ የልማት ሥራዎችን ጉብኝት እያደረጉ ነው።