በሰሜን ወሎ ዞን “ሰላምን በማጽናት በዘላቂነት እግር መትከል” በሚል መሪ ቃል ምክክር እየተደረገ ነው።

21

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን የሃብሩ ወረዳ እና የመርሳ ከተማ አስተዳደር “ሰላምን በማጽናት በዘላቂነት እግር መትከል ” በሚል መሪ ቃል ምክክር እየተደረገ ነው።

በመድረኩም የፌደራል ፣ የክልል፣ የዞን እና የወረዳ አመራሮች እንዲኹም የመከላከያ ከፍተኛ መኮነኖች ተገኝተዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleቴሌ-ሜዲሲን
Next articleበገንዳውኃ ወንዝ ላይ የተሠራው ድልድይ ግንባታው ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።