ዜናኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሲንጋፖር የመጀመሪያ ቀን ጉብኝታቸው በብሔራዊው የእፅዋት ማዕከል ባህላዊውን እፅዋት የመሰየም ሥነሥርዓት ተካፍለዋል። June 6, 2024 66 በሥነ ሥርዓቱም በኢትዮዽያ እና ሲንጋፖር መካከል ያለውን መልካም ወዳጅነት እና የጋራ መንፈስ ለማመላከት ‘አራንዳ ዐቢይ አሕመድ ዝናሽ ታያቸው’ የተሰኘ የኦርኪድ አበባ በስማቸው ተሰይሞላቸዋል። ተዛማች ዜናዎች:የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ መልእክት፦