የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ወጣቶች የሀገር ዋልታና መከታ የኾነውን መከላከያ ሠራዊት እየተቀላቀሉ ነው።

16

ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ወጣቶች የሀገር ዋልታና መከታ የኾነውን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊትን ለመቀላቀል በዚህ መልኩ እየተመሙ መኾኑን ከብሔረሰብ አሥተዳደሩ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleኮሚሽኑ በደብረ ብርሃን ክላስተር ሲያካሂድ የነበረውን የተባባሪ አካላት ሥልጠና አጠናቀቀ፡፡
Next articleዓለም አቀፍ የግንባታ አውደ ርዕይ ሊካሄድ ነው።