ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)የቻይና ኮሚኒኬሽን እና ኮንስትራክሽን ካምፓኒ (ሲሲሲሲ) ሊቀመንበር ዋንግ ቶንግዙን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለዋል።

15
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመላው ሀገሪቱ ባሉ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ሥራዎች ላይ ንቁ ተሳታፊ ያለውን ሲሲሲሲ የበለጠ ትኩረት እና ኢንቨስትመንት ሊያደረግባቸው የሚችሉ ሀገራዊ እምቅ ሃብቶችን አስመልክቶ ውይይት አድርገዋል።
Previous articleየውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታየ አፅቀሥላሴ ከሳዑዲ አረቢያ የንግድ ምክር ቤት ሰብሳቢ ጋር ተወያዩ።
Next article“የሳይበር ጥቃት እና የፋይናንስ ተቋማት ስጋት”