“ባለፉት ጥቂት ዓመታት ዋናውን የዝናብ ወቅት ምርት ሳናስተጓጉል የበጋ ስንዴ ልማት ጥረታችንን ለማስፋፋት ችለናል። የዛሬው ምልከታ የሥራዎችን ቀጣይነት የተመለከትንበት ነበር። ግብርና ጠንካራ ኢንቨስትመንት ይፈልጋል። በሰብል የምንሸፍነው የመሬታችን ይዞታም ቀስ በቀስ በመጨመር ላይ ይገኛል።” ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር

25
Previous articleክልላዊ እና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች በሰላም እንዲጠናቀቁ ከወዲሁ ዝግጅት ማድረግ እንደሚገባ የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር አሳሰበ።
Next article“ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ይበልጥ ተቀራርቦ ለመሥራት ምክክር የሚደረግባቸውን አጀንዳዎችን ለመለየት ውይይት እየተደረገ ነው” አቶ አደም ፋራህ