አያት ሪል እስቴት የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄን በመቀላቀል የ6 ሚሊየን ብር አስተዋፅኦ አደረገ።

14

ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለ”ጽዱኢትዮጵያ” ንቅናቄ እየተደረገ ያለው ድጋፍ እንደቀጠለ ነው። በዚህም መሰረት አያት ሪል እስቴት ንቅናቄውን በመቀላቀል የ6 ሚሊየን ብር አስተዋጽኦ አበርክቷል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleከ250 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የአገው ምድር ጠቅላላ ሆስፒታል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡
Next articleምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አዘርባጃን ገቡ።