የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የጽዱ-ኢትዮጵያ ንቅናቄን በድጋሜ ተቀላቀሉ።

39

ባሕር ዳር: ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አነሳሽነት የተጀመረው ለ”ጽዱ ጎዳና፣ ኑሮ በጤና” ፕሮጀክት ዲጂታል ቴሌቶን ንቅናቄ እንደ ቀጠለ ነው።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት አገኘሁ ተሻገር ንቅናቄውን ዛሬ በድጋሜ ተቀላቅለዋል። ሌሎች የማኅበረሰብ ክፍሎችም በንቅናቄው እየተሳተፉ ነው።
👉 አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር 10 ሺህ ብር
👉 ኦቪድ ሪል ስቴት 15 ሚሊየን ብር
👉 ቲ ኤፍ ጅ ጠቅላላ ንግድ 2 ሚሊየን ብር
👉 ከድር ሀሰን 100 ሺህ ብር
👉 እስማኤል ሀሰን 100 ሺህ ብር
👉 ተድላ ኃይለጊዮርጊስ 250 ሺህ ብር
👉 ቦና ታደሰ 300 ሺህ ብር እና ሌሎችም እየተሳተፉ ነው።
ከጠዋት ጀምሮ በቀጠለው ንቅናቄ ግለሰቦች እና ድርጅቶች እየተሳተፉ ይገኛሉ።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የጽዱ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት ገቢ ማሰባሰቢያ የአንድ ጀንበር እንቅስቃሴን ተቀላቅለዋል።
Next articleርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ምሥጋና አቀረቡ።