ኦቪድ ግሩፕ ለጽዱ ኢትዮጵያ የ15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ።

16

ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኦቪድ ግሩፕ በስሩ ባሉ ድርጅቶች ለጽዱኢትዮጵያ የ15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል።

ኢቢሲ እንደዘገበው የኦቪድ ግሩፕ ባለቤት አቶ ዮናስ ታደሰ በግላቸው 1 ሚሊዮን ብር ለጽዱ ኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን ገቢ አድርገዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ድልድዩ መሠረታዊ ጥገና ሳይጠይቅ ከመቶ ዓመታት በላይ ያገለግላል” ኢንጂነር ሙሐመድ አብዱራህማን
Next article“ታላቁ ድልድይ ለከተማዋ ልዩ ድምቀት እና ስጦታ ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው