ዜናአማራ ኦቪድ ግሩፕ ለጽዱ ኢትዮጵያ የ15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ። May 12, 2024 22 ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኦቪድ ግሩፕ በስሩ ባሉ ድርጅቶች ለጽዱኢትዮጵያ የ15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል። ኢቢሲ እንደዘገበው የኦቪድ ግሩፕ ባለቤት አቶ ዮናስ ታደሰ በግላቸው 1 ሚሊዮን ብር ለጽዱ ኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን ገቢ አድርገዋል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:አቶ ገብረማርያም ይርጋ የዓለም አቀፉ የባሕል እና ኪነ ጥበብ ሙያተኞች ኅብረት…