አቶ ያደታ ጁኔዲ ለ#ጽዱኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ።

24

ባሕር ዳር: ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ለ#ጽዱ-ኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን ንቅናቄ እንደቀጠለ ነው።

አቶ ያደታ ጁኔዲ #ጽዱ-ኢትዮጵያ ንቅናቄን በዲጅታል ቴሌቶን በአንድ ጀምበር የ50 ሚሊየን ብር ገቢ የማሰባሰብ ንቅናቄን በመቀላቀል የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“በታላቁ ወንዝ የተገነባው ታላቁ ድልድይ ለአማራ ክልል ልዩ ጸጋና በረከት ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
Next article“የዓባይ ድልድይ ኅብረታዊ ምሉዕነትን ለማፅናት ከክልላዊ ወሰኖች የሚሻገር ትርክት የመቅረፅ ትልማ ማሳያ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)