አሸናፊ ግርማ ኪዳኑ ለ#ጽዱ-ኢትዮጵያ 150 ሺህ ብር ለገሱ

21

ባሕር ዳር: ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ)አሸናፊ ግርማ ኪዳኑ ለ#ጽዱ-ኢትዮጵያ 150 ሺህ ብር ለገሱ። ለጽዱ ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር 50 ሚሊየን ብር የማሰባሰብ የዲጂታል ቴሌቶን ከማለዳው ሁለት ሰአት ጀምሮ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በንቅናቄውም አሸናፊ ግርማ ኪዳኑ 150 ሺህ ብር ለግሰዋል። ከማለዳው ጀምሮ የዲጂታል ቴሌቶኑ በጠንካራ ተሳትፎ እንደቀጠለ ነው።

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው ሂሳብ ቁጥር 1000623230248፣ በብሔራዊ ባንክ የዶላር አካውንት 0101211300016 እና በስዊፍት ኮድ NBETETAA የ“ጽዱ ጎዳና – ኑሮ በጤና” ንቅናቄ እንዲቀላቀልም ጥሪ ቀርቧል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የአምራች ኢንዱስትሪውን የማምረት አቅም ለማሳደግና ተወዳዳሪ ለማድረግ በቅንጅት እየሠራን ነው” የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል
Next articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ ታያቸው በተገኙበት የዓባይ ድልድይ ተመረቀ።