አንጋፋው የሙዚቃ ባለሙያ ዳዊት ይፍሩ የ’ጽዱኢትዮጵያ’ ዲጂታል ቴሌቶን ንቅናቄ ተቀላቀሉ።

17

ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ዳዊት ይፍሩ የ ‘ጽዱኢትዮጵያ’ ዲጂታል ቴሌቶን ንቅናቄ ተቀላቅለዋል፡፡ ለ ‘ጽዱኢትዮጵያ’ 50 ሚሊየን ብር በአንድ ጀምበር ለማሰባሰብ ሁሉም ዜጋ የሚሳተፍበት የዲጂታል ቴሌቶን መካሄዱን ቀጥሏል፡፡

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ይፋ የተደረገው የ“ጽዱ ጎዳና – ኑሮ በጤና” ንቅናቄ በርካቶች በመቀላቀል ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ።

በንግድ ባንክ በተከፈተው ሂሳብ ቁጥር 1000623230248፣ በብሔራዊ ባንክ የዶላር አካውንት 0101211300016 እና በስዊፍት ኮድ NBETETAA የ“ጽዱ ጎዳና – ኑሮ በጤና” ንቅናቄን ይቀላቀሉ።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየክፍለጦር መሪዎች እየወሰዱት ያሉት ሥልጠና ለሚመሩት አሀድ ድል አድራጊነት አጋዥ መኾኑን የምሥራቅ ዕዝ ገለጸ።
Next article“የአምራች ኢንዱስትሪውን የማምረት አቅም ለማሳደግና ተወዳዳሪ ለማድረግ በቅንጅት እየሠራን ነው” የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል