በ1 ሰዓት ውስጥ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ።

22

ባሕር ዳር: ግንቦት 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጽዱ ኢትዮጵያ የዲጂታል ቴሌቶን ማሰባሰቢያ በተጀመረ በአንድ ሰዓት ውስጥ ከ 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰብስቧል። ለጽዱ ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር 50 ሚሊየን ብር የማሰባሰብ የዲጂታል ቴሌቶን ከጠዋቱ ሁለት ሰዓት ጀምሮ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

መርሐ ግብሩ እንደቀጠለ ሲኾን በሀገር ውስጥ እና በውጭ የሚገኙ ዜጎች በመሳተፍ ላይ ናቸው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለጽዱ ኢትዮጵያ የአንድ ጀንበር 50 ሚሊየን ብር የማሠባሠብ የዲጂታል ቴሌቶን ዛሬ አስጀምረዋል።
Next article“ኀብረተሰቡ ለጽዱ ኢትዮጵያ ከሚያበረክተው ገንዘብ ላይ አንድ ሦስተኛውን ጨምሬ አስገባለሁ” የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ