ዜናኢትዮጵያ የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ አባላት የዘጠኝ ወር የሥራ አፈፃፀም ግምገማ በጎርጎራ ተካሄደ። May 11, 2024 138 የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ አባላት የዘጠኝ ወር የሥራ አፈፃፀም ግምገማ በጎርጎራ ተካሄደ። ባሕር ዳር: ግንቦት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ አባላት የዘጠኝ ወር የሥራ አፈፃፀም ግምገማ በጎርጎራ መካሄዱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:ወጣቱ ምክክር አዋጭ የችግር መፍቻ መንገድ መኾኑን አውቆ ሊጠቀምበት ይገባል።