የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት መረጃዎች

23

👉እስካሁን ከ12 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ከውጭ ተጓጉዞ ጂቡቲ ወደብ ደርሷል

👉11 ሚሊዮን 79 ሺህ 21 ኩንታል ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዞ በመሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማኅበራት አማካኝነት ለአርሶ አደሮች እየቀረበ ነው

👉ሚያዝያ 22/ 2016 ዓ.ም 636 ሺህ 600 ኩንታል ማዳበሪያ የጫነች መርከብ ጂቡቲ ወደብ ደርሳለች

👉በተመሳሳይ ከ11 ቀናት በኋላ 543 ሺህ ኩንታል ተጨማሪ ማዳበሪያ ወደብ እንደሚደርስ ይጠበቃል

ምንጭ፦ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Previous articleየላብ አደሮች ተጋድሎ!
Next articleከ800 ሺህ በላይ የቁም እንስሳት ደልበዉ ለትንሣኤ የበዓል ገበያ እንደሚቀርቡ የምሥራቅ ጎጃም ዞን ገለጸ።