ኬንያ ውስጥ ኮሮና ቫይረስ መግባቱ ተረጋገጠ።

230

ኬንያ ውስጥ የመጀመሪያ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ግለሰብ መገኘቷን ሲጂቲኤን ዘገበ።

የመጀመሪያዋ የቫይረሱ ተጠቂ ኬንያዊት አሜሪካ ቆይታ በለንደን በኩል ከሳምንት በፊት ወደ ናይሮቢ የገባች እንደሆነ ነው የተነገረው።

Previous articleኬንያ ውስጥ ኮሮና ቫይረስ መግባቱ ተረጋገጠ።
Next articleየክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ኮሮናን ለመከላከል ምን ያህል ዝግጁ ነው?