1 ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በሸዋ ሮቢት ከተማ እየተከበረ ነው።

18

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 445ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓል ለማክበር በርካታ የሃይማኖቱ ተከታዮች ከማለዳ ጀምሮ ወደ ሸዋ ሮቢት ስታዲየም በመትመም ታድመዋል።

በመርሐ ግብሩ የተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከናወኑ ይገኛል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article1445 ኛው ኢድ አልፈጥር በዓል በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ አሥተዳደር በከሚሴ ከተማ እየተከበረ ነው።
Next article1ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በአጣዬ ከተማ እየተከበረ ነው።