ዜናአማራ 1445 ኛው ኢድ አልፈጥር በዓል በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ አሥተዳደር በከሚሴ ከተማ እየተከበረ ነው። April 10, 2024 36 ባሕር ዳር: ሚያዚያ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 1445 ኛው የኢድ አል ፈጥር በዓል በኦሮሞ ብሄረሰብ አሥተዳደር በከሚሴ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:ወጣቱ ምክክር አዋጭ የችግር መፍቻ መንገድ መኾኑን አውቆ ሊጠቀምበት ይገባል።