1ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በደብረ ብርሃን ከተማ እየተከበረ ነው።

21

ደብረ ብርሃን: ሚያዚያ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ሕዝበ ሙስሊሙ እና የሃይማኖት አባቶች በተገኙበት ነው እየተከበረ ያለው።

በዓሉ በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት በሃይማኖቱ ተከታዮች ዘንድ እየተከበረም ይገኛል።

ዘጋቢ፡- ደጀኔ በቀለ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleዘካተል ፊጥር
Next article“ቅዱስ ቁርአን በአላህ ፈቃድ ቃሉን በጂብሪል አማካኝነት ለነብዩ ሙሐመድ የወረደ የአላህ ቃል ነው” ኡስታዝ ሙሀመድ ሀሰን