በወልቃይ ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የወልቃይት ወረዳ ነዋሪዎች ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል ፡፡

29

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰልፎቹ “ሀገራዊ ለውጡ ኢትዮጵያን የታደገ እና ኅልውናችንን ያስቀጠለ ነው፣ ውስጣዊ ሰላማችንን በማጽናት ውጫዊ ተጽዕኖዎችን በድል እንወጣለን፣ የክልላችንን አንጻራዊ ሰላም በአጭር ጊዜ ወደ ዘላቂ ሰላም እናሸጋግረዋለን” ወዘተ የሚሉ መሪ ቃሎች ተሰምተዋል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበአቀስታ ከተማ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡
Next articleሐራ ከተማ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡