ዜናአማራ በወልቃይ ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የወልቃይት ወረዳ ነዋሪዎች ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል ፡፡ April 8, 2024 29 ባሕር ዳር፡ መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰልፎቹ “ሀገራዊ ለውጡ ኢትዮጵያን የታደገ እና ኅልውናችንን ያስቀጠለ ነው፣ ውስጣዊ ሰላማችንን በማጽናት ውጫዊ ተጽዕኖዎችን በድል እንወጣለን፣ የክልላችንን አንጻራዊ ሰላም በአጭር ጊዜ ወደ ዘላቂ ሰላም እናሸጋግረዋለን” ወዘተ የሚሉ መሪ ቃሎች ተሰምተዋል፡፡ ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:በትራፊክ አደጋ የሚደርሰውን የጉዳት መጠን 50 በመቶ ለመቀነስ እየተሠራ ነው።