ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በደቡብ ጎንደር ዞን በላይ ጋይንት ወረዳ እና ነፋስ መውጫ ከተማ ተካሂዷል፡፡

35

ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን በላይ ጋይንት ወረዳ እና ነፋስ መውጫ ከተማ አሥተዳደር “ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን ለውጡን እናጸናለን!” በሚል መሪ ሃሳብ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል።

ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው የሰልፉ ተሳታፊዎች ባለፉት ስድስት ዓመታት በሀገሪቱ በለውጡ የተገኙ ስኬቶችን የሚደግፉ የተለያዩ መልዕክቶችን አስተላልፈዋል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በወረታ ከተማ ተካሂዷል፡፡
Next articleክልሉን በውክልና ጦርነት ማፍረስ አይቻልም ሲሉ በደቡብ ወሎ ዞን አልብኮ ወረዳ የሳልመኔ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡