በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

58

ደሴ: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ ደጋን ከተማ ውስጥ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡ በድጋፍ ሰልፉ ላይ ለክልላችን ሰላም በኅብረት እንቆማለን፤ ለሀገራችን ብልፅግና ዕውን መኾን እንተጋለን፤ በጋራ ጥረት ሰላማችንን እናረጋግጣለን፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአንድነታችን እና የጥንካሬችን መገለጫ ነው፤ ዉስጣዊ ሰላማችንን በማፅናት ዉጫዊ ተፅዕኖዎችን በድል እንወጣለን፤ የክልላችንን አንፃራዊ ሠላም በአጭር ጊዜ ወደ ዘላቂ ሰላም እናሸጋግረዋለን እና የመሳሰሉት መልእክቶች ተስተጋብተዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ ሀርቡ ከተማ አሥተዳደር እየተካሄደ ነው።
Next articleበሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ቀያ ገበርኤል ወረዳ ሕዝባዊ ሰልፍ ተካሔደ፡፡