ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 የመካከለኛ ዘመን ግምገማ ወቅት ለዕቅዱ መነሾ የሆኑ ሀገራዊ ተግዳሮቶችን አብራርተዋል።

107

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮዽያ የሀገር በቀል ለውጥ አጀንዳ፣ ብሔራዊ የ10 ዓመት ዕቅድ፣ የዘላቂ ልማት ግቦች ዕቅድ፣ የአፍሪካ ኅብረት አሕጉራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂ ማዕቀፍ ውስጥ የመነጨው ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 በኢትዮጵያ ፈጠራ እና የእውቀት መሠረት ያለው ኢኮኖሚ ለማደርጀት ያለመ ነው።

በዛሬው ውይይት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኢትዮጵያ ዲጂታል ጉዞ የተገለጠበትን መንገድ አፅንዖት ሰጥተው አንስተዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleባለፉት ወራት የተፈጠረው የፀጥታ ችግር በበጀት ዓመቱ ሊሠሩ የታቀዱ ተግባራት አፈጻጸም ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
Next articleየአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ለ12 ትምህርት ቤቶች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡