ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጆሴ ማሲንጋ ጋር ተወያዩ።

30

ባሕር ዳር: መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጆሴ ማሲንጋ ጋር በአማራ ክልል ወቅታዊ የሰላምና የልማት ሥራዎች ላይ ውይይት አካሂደዋል።

በውይይቱም በአማራ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ እና የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) መገኘታቸውን ከአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የማኅበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ አማራ ለመኾኑ በአካባቢው ያለው ቤተ መንግሥት ምስክር ነው” ምክትል አፈ ጉባኤ አማረ ሰጤ
Next article“በጽንፈኛ ኀይሉ የተከሰተው የሰላም እና ጸጥታ ችግር በከተማዋ የኑሮ ውድነት እንዲባባስ፣ የሥራ እድል ፈጠራ እና ኢንቨስትመንት እንዲስተጓጎል ጫና አሳድሯል” የደሴ ከተማ አሥተዳደር