በዓለም ከተማ አሥተዳደር ከሃይማኖት አባቶች ጋር ምክክር ተካሄደ።

17

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን በመርሐቤቴ ወረዳ እና በዓለም ከተማ ካሚገኙ የሃይማኖት አባቶች ጋር በወቅታዊው የወረዳውና የከተማው ሰላም ዙሪያ ምክክር አካሂደዋል። በውይይቱም የጋጠሙ ችግሮችንና የመፍትሄ መንገዶችን የሃይማኖት አባቶች አንስተዋል። ለዘላቂ ሰላም መፅናት ተናብበንና ተግባብተን ለአካባቢዉ ዘላቂ ሰላም መሥራት አለብን ብለዋል የሃይማኖት አባቶች።

መረጃው የሰሜን ሸዋ ዞን መንግሥት ኮሙኒኬሽን ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleMaxxansa Gaazexaa Hirkoo: Bitootessa 15/2016
Next article“የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ አማራ ለመኾኑ በአካባቢው ያለው ቤተ መንግሥት ምስክር ነው” ምክትል አፈ ጉባኤ አማረ ሰጤ