
ባሕር ዳር: መጋቢት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የግሉ ክፍለ ኢኮኖሚ ማኀበረሰብ በተለይም ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሀገራችን ኢኮኖሚ የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልአክት፤ “ዛሬ ጠዋት ከነዚህ ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ጋር በጠቃሚ ርእሰ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል” ብለዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!