ምሥጋና 🙏

23

ዛሬ የምናመሠግን ዶክተር ካትሪን ሃምሊን ነው 🙏

“አገልግሎቴ እስከ ሞት ድረስ ነው!”

🙏 ጥር 24/1924 (እ.አ.አ) ተወለዱ

🙏 በ1958 (እ.አ.አ) ወደ ኢትዮጵያ መጡ

🙏ሥራቸውን የጀመሩት በልዕልት ጸሐይ ኃይለሥላሴ መታሰቢያ ሆስፒታል ውስጥ ነበር

🙏 በ1974 (እ.አ.አ) የፊስቱላ ማዕከል ሆስፒታል መሠረቱ

🙏 ከ61 ዓመት በላይ ከባለቤታቸው ዶክተር ሬጂናልድ ሃምሊን ጋር አገልግለዋል

🙏 ለኢትዮጵያ ባደረጉት ውለታ የክብር ዜግነት ተሰጥቷቸዋል

🙏 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ላደረጉት አስተዋጽኦ ዕውቅና ሰጥቷቸዋል

🙏 መጋቢት 12/2012 ዓ.ም በ96 ዓመታቸው ሕይወታቸው አልፏል

🙏 የማሕጸን ሀኪም የሆኑት ዶክተር ካትሪን ሃምሊን በኢትዮጵያ በሺህዎች ለሚቆጠሩ በፊስቱላ የተጠቁ ሴቶችን ከሥነ ልቦናዊ እና አካላዊ ቁስለት ለማዳን ችለዋል።

🙏ዶክተር ካትሪን ሃምሊን እናመሠግናለን!

Previous articleየሥነ ጽሑፍ አብዮተኛው
Next articleነዳጅን እንደ ማስቲካ…..