ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከኢትዮጰያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል እና ከአባል አብያተ ክርስቲያናት ተወካዮች ጋር ተወያዩ።

48

ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ሳምንታት ከተደረጉ ውይይቶች በመቀጠል በዛሬው ዕለት ከኢትዮጰያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል እና ከአባል አብያተ ክርስቲያናት ተወካዮች ጋር ውይይት ማድረጋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ገልጸዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleእንደ ሀገር መግባባት ላይ ባልተደረሰባቸው መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር በማድረግ በመተማመን ላይ የተመሠረተ የፖለቲካ ሥርዓት ለመገንባት እየሠራ መኾኑን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ
Next articleበክልሉ መንግሥት ድጋፍ በወረዳው በተለያዩ ተቋማት ላይ የተከናወኑ የመልሶ ግንባታ ሥራዎች ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ እያደረጉ መኾናቸውን የአዳርቃይ ወረዳ አሥተዳደር ገለጸ።