“ዛሬ ከሰዓት በኋላ የኡጋንዳ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ካጉታ ሙሴቬኒን መልዕክት ለማድረስ የመጡትን የኡጋንዳ የፍትህና የሕገ መንግሥት ጉዳዮች ሚኒስትር የተከበሩ ኖበርት ማኦን ተቀብያለሁ። በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይም ውይይት አድርገናል።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

57
Previous article“የሞሪታንያ ኢስላሚክ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሞሃመድ ኦልድ ቼክ ኤል ጋዙዋንን መልእክት ለማድረስ የመጡትን የውጭ ጉዳይ እና የትብብር ሚኒስትር ዶ/ር ሞሃመድ ሳሌም ኦልድ ሜርዙግን በጽሕፈት ቤታችን ተቀብያለሁ።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
Next articleሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የአጀንዳ አሰባሰብ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ላይ ውይይት እያካሄደ ነው።