የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ።

58

ባሕርዳር: መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የተውጣጡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለጎብኝዎቹ ገለጻ አድርገዋል፡፡ ጎብኝዎቹም የዓድዋ ድል መታሰቢያ ታሪኩን፣ ጀግንነቱን እና ጽናቱን በሚመጥን መልኩ ታሪክን ያሸጋገረ፣ ትውልድ የሚማርበት እና በወቅቱ የነበረውን አንድነት በሚገልጽ መልኩ መገንባቱ እንዳስደሰታቸው ገልጸዋል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ሀገራዊ የሰላም እጦቶችን ለመቅረፍ ከመንግሥት ባሻገር እንደዜጋ ሁሉም የበኩሉን መወጣት አለበት” የኢትዮጵያ የሰላም ተቋም
Next articleዘላቂ ሰላም ለማስፈን አዲሱ ትርክት ብዝኃነትን እና አብሮነትን መሰረት ያደረገ ሊኾን እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዱዓለም ተናገሩ።