የምስራቅ አማራ ኮማንድፖስት የአካባቢውን ወቅታዊ የሰላም ሁኔታ እየገመገመ ነው።

38

ባሕር ዳር: የካቲት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የምስራቅ አማራ ኮማንድፖስት የአካባቢውን ወቅታዊ የሰላም እና ጸጥታ ሥራዎች በኮምቦልቻ ከተማ እየገመገመ ነው።

የቀጣናው ኮማንድፖስት በኮምቦልቻ ከተማ የአካባቢውን ወቅታዊ የሰላም እና ጸጥታ ሥራዎች በሚገመግምበት መድረክ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴንን ጨምሮ የመከላከያ ሰራዊት እና የጸጥታ መዋቅሩ የኮማንድፖስት አባላት መገኘታቸውን የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ኮምዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ጠቁሟል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ጽንፈኛ እና ዘራፊው ቡድን ጥፋት ለመፈጸም ያደረገውን ሙከራ ማክሸፍ ተችሏል” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
Next article“ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር ያላት አጋርነት ውጤታማ ኾኖ ቀጥሏል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)