
ደሴ፡ የካቲት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ልዑክ ቡድኑ በደቡብ ወሎ ዞን ሎጎ ሐይቅ ላይ በገበታ ለትውልድ የሚለማውን ፕሮጀክት ቀጣይ ሥራውን ለማስጀመር የቦታ መረጣ እና የቅድመ ዝግጅት ሥራውን ተመልክቷል።
ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴንን ጨምሮ የሚመለከታቸው አካላት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
ፕሮጀክቱ 13 ነጥብ 6 ሄክታር መሬት ላይ እንደሚያርፍ ተገልጿል።
ዘጋቢ፡- ማህሌት ተፈራ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!