የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አጋማሽ የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቀቀ።

173

ባሕር ዳር: የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የግል እና የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ2016 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ውጤት መለቀቁን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

የመውጫ ፈተና ውጤቱን ከዛሬ ጀምሮ ከታች ባለው ሊንክ መመልከት እንደሚቻል ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።

https://result.ethernet.edu.et

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ሥልጠና አጠናቃችሁ የአድማ ብተና አባላትን ስትቀላቀሉ የሕዝቡን ሰላም ለማስጠበቅ አደራ ተጥሎባችኋል” የአማራ ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን
Next articleበአማራ ክልል በ4 ቢሊዮን ብር 3 ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንደሚገነቡ የአማራ ክልል ትምሕርት ቢሮ ገለጸ።