በአማራ ክልል በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ማይካድራ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።

72

ሁመራ: የካቲት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህታማችነትን ለዘላቂ ሰላምና ለሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ማይካድራ ከተማ ሰላምን በማጽናት ዙሪያ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።

በውይይቱ በአማራ ብሔራዊ ክልል መንግሥት ምክር ቤት የሕግ ፍትሕ እና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሴ ጥላሁን (ዶ.ር)፣ የዞን አመራሮች፣ የሃይማኖት አባቶች እና የከተማዋ ነዋሪዎች ተሳታፊ ኾነዋል።

ዘጋቢ – ያየህ ፈንቴ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበሐይቅ ከተማ አሥተዳደር ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።
Next articleኅብረተሰቡ ለሰላም ያሳየውን ጽኑ ፍላጎት በተግባር ሊያረጋግጥ እንደሚገባ የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዋና አሥተዳዳሪ ቴዎድሮስ እንዳለው አሳሰቡ።