ዜናአማራ የአማራ ክልል ምክር ቤት የሁለተኛ ቀን የጉባኤ ውሎውን ጀምሯል። February 22, 2024 82 ባሕር ዳር: የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባኤ የሁለተኛ ቀን የጉባኤ ውሎውን ጀምሯል። በሁለተኛ ቀን የጉባኤ ውሎው የክልሉ አሥፈጻሚ አካላት ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው የተለያዩ ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እንደሚሰጡ ይጠበቃል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:"ከአባቶች ጥንካሬን በመውሰድ የአይቻልም መንፈስን ሰብረናል" ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)