ምክር ቤቱ 14ኛ መደበኛ ጉባዔውን ነገ ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ ያካሂዳል፡፡

11

ባሕር ዳር፡ ጥር 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ጉባዔውን ነገ ማክሰኞ ጥር 28 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ ያካሂዳል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር ) ከምክር ቤት አባላት ጥያቄዎች ማብራሪያ እንደሚሰጡ ይጠበቃል።

መረጃውን የላከልን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleመገናኛ ብዙኀን ለሀገር ጥቅም የሚበጁ እና ኀላፊነት የተሞላባቸው መረጃዎችን ለሕዝብ በማድረስ ሀገርን መገንባት እንደሚገባ የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ገለጸ፡፡
Next articleየባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ የመጀመሪያውን ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና እየሰጠ መኾኑን አስታወቀ።