ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ።

48

ባሕር ዳር: ጥር 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆኦርጂያ ሜሎኔ ጋር ተወያዩ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኔ ጋር በሁለትዮሽ፣ ቀቀናዊ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸውን በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ገልጸዋል።

ውይይት በማድረጋችን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆኦርጂያ ሜሎኔን አመሰግናቸዋለሁ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተጠናክረው የቀጠሉት ግንኙነቶቻችን በሁለቱ ሀገሮች መካከል እያደገ ለመጣው ትብብር ዋቢ ማሳያዎች ናቸው ብለዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበመስኖ ልማት 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየሠራ መኾኑን የሊቦ ከምከም ወረዳ አስታወቀ።
Next article“በክልሉ ያለውን የሥራ አጥነት ችግር ለመቅረፍ በየአካባቢው ያለውን ፀጋ የመለየት እና ወደ ጥቅም የማስገባት ሥራ እየተከናወነ ነው” አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)