
ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር እና ማዕከላዊ ጎንደር ዞን አጎራባች ወረዳዎች የሚገኙ የተለያዩ የኀብረተሰብ ክፍሎች በወቅታዊ የሰላም እና ጸጥታ ዙሪያ በምዕራብ ጎንደር ዞን አዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ ነጋዴ ባሕር ከተማ ነው እየመከሩ የሚገኙት።
በምክክሩ የሁለቱም ዞን ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ጄኔራሎች፣ የአዳኝ አገር ጫቆ እና የጭልጋ ወረዳ የሥራ ኀላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች የሃይማኖት አባቶች እና ወጣቶች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፦ ቴዎድሮስ ደሴ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!