በኮምቦልቻ ከተማ የተሠሩ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።

33

ደሴ: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኮምቦልቻ ከተማ የተሠሩ የልማት ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።

በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተሞች ልማት ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተማ እና መሰረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር) ጨምሮ የክልልና የዞን የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።

በከተማዋ ከሚመረቁ ፕሮጀክቶች መካከል የኮምቦልቻ መናኸሪያ፣ ትምህርት ቤት እና የተለያዩ የኢንቨስትመንት ልማቶች ይገኙበታል።

በተመሥገን አሰፋ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየማዳበሪያ አቅርቦት ቀድሞ መድረስ ለምርት እድገታቸው ወሳኝ እንደኾነ የበጌምድር አርሶ አደሮች ተናገሩ።
Next article“ሚዲያዎች በመንግሥት አሠራር ውስጥ ግድፈቶች እንዲታረሙ የማሳየት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል” የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ