ለተባባሪ አዘጋጆች የቀረበ ጥሪ!

15

አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን 6ኛ ኤፍ ኤም ጣቢያውን አዲስ አበባ አራት ኪሎ ከሚገኘው ስቱዲዮው ስርጭት ለማስጀመር

ዝግጀት ማጠናቀቃችንን በታላቅ ደስታ እንገልጻለን፡፡

የአየር ሰዓት በመግዛት ወይም በገቢ መጋራት መርኅ መሰረት ከተባባሪ አዘጋጆች ጋር በጋራ መሥራት እንፈልጋለን

አብራችሁን መሥራት የምትፈልጉ ተባባሪ አዘጋጆች ፕሮፖዛላችሁን እስከ የካቲት 6/2016 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀናት አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን አዲስ አበባ ቅርንጫፍ አራት ኪሎ ባሻወልዴ ችሎት ኮንደሚኒየም ፊት ለፊት በሚገኘው ቢሯችን በአካል በመምጣት ማስገባት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡

📞 011 1 26 41 91
e-mail👉 addispromotion79@gmail.com
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
አማራ ሚዲያ ኮርፖሽን

Previous articleከታጣቂ ቡድኖች ጋር የተጀመሩ ሰላማዊ አማራጮች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አቅጣጫ አስቀመጠ።
Next articleለስደተኞች ማኅበራዊ ጥበቃ በዲጂታል መንገድ ትምህርት እና ሥልጠና እንዲያገኙ እየተሠራ መኾኑን ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ገለፀ።