የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚዬምን ጎበኙ

46

ባሕር ዳር: ጥር 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚዬምን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ በትናንትናው ዕለት መካሄድ መጀመሩ ይታወሳል፡፡

ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በስብሰባው በዐበይት ሀገራዊ ጉዳዮችና ልዩ ልዩ የፓርቲ አጀንዳዎች ላይ እንደሚመክር ተመላክቷል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleደኅንነታቸው ሳይረጋገጥ ገበያ ላይ የዋሉ ምርቶችን ኅብረተሰቡ እንዳይጠቀም የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አሳሰበ።
Next articleሲቪል የማኅበረሰብ ድርጅቶችን ማጠናከር ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ጉልህ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ።