በሰሜን ወሎ ዞን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው፡፡

16

ባሕር ዳር: ጥር 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ወሎ ዞን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት የስድስት ወራት የዘላቂ ሰላም አፈጻጸም አጠቃላይ ግምገማ እና የቀጣይ አቅጣጫ ላይ ትኩረት ያደረገ ግምገማ ነው እየተካሄደ የሚገኘው።

በግምገማው የዞን እና የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የኮማንድ ፖስት መሪዎች እየተሳተፉ ነው።

ዘጋቢ፡- ካሳሁን ኃይለሚካኤል

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ለሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ከ15 እስከ 20 በመቶ ቅናሽ አድርገናል” የኢትዮጵያ አየር መንገድ
Next article“ባለፉት አምስት ወራት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል” የሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት