
ባሕር ዳር: ጥር 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እስካሁን ያላትን የሻይ ተክል ልማት ወደ እጥፍ ለማሳደግ ዘንድሮ ከፍተኛ ሥራ እየተሠራ መኾኑን ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንዳሉት እስካሁን የተተከለው እንዳለ፣ ምርቱን ለማሳደግ ከፍተኛ የችግኝ ዝግጅትም እየተከናወነ ነው።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ባሕር ዳር: ጥር 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እስካሁን ያላትን የሻይ ተክል ልማት ወደ እጥፍ ለማሳደግ ዘንድሮ ከፍተኛ ሥራ እየተሠራ መኾኑን ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንዳሉት እስካሁን የተተከለው እንዳለ፣ ምርቱን ለማሳደግ ከፍተኛ የችግኝ ዝግጅትም እየተከናወነ ነው።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!