የከተራ በዓል በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።

12
RemasterDirector_1a5c03258

ደባርቅ: ጥር 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በደባርቅ ከተማ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ የሚገኙ ታቦታት ከመንበራቸው ወጥተው ወደ ጥምቀተ ባህሩ እየወረዱ ይገኛሉ።

በዓሉን የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች በመዝሙር፤ የከተማው ታዳጊዎች እና ወጣቶች በባሕላዊ ጨዋታ አድምቀውታል።

ዘጋቢ፦አድኖ ማርቆስ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ!” አቶ ይርጋ ሲሳይ
Next articleሃይማኖት፣ ታሪክ እና ውበትን አጣምሮ የያዘው የቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር !